Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

የሉቃስ ወንጌల్፤

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች ቅጽ 7

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - በመጨረሻው ዘመን የተገለጡ የእግዚአብሄር ጻድቅ ባሮች

አማርኛ 50 ደራሲ Rev. Paul C. Jong ISBN 9788928239429 ገጾች፤ 272

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

The number printed on the paperback cover and on Amazon is አማርኛ 50. You can also search by this number.
የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
📖 አሁን በመስመር ላይ አንብቡ
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ

የተጻፉ መጽሐፍት በአሁኑ ጊዜ በAmazon ላይ ለግለሰብ ግዢ ይገኛሉ። (የKindle ኢ-መጽሐፍትም ለማውረድ ይገኛሉ)

የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የነገስታት ንጉስ የሆነውን ማወቅና ለእርሱም ታማኝ መሆን ይገባናል (ሉቃስ 19:12-27) 
2. እኛን በመምረጡ ለጸጋው ጌታን እናመስግነው (ሉቃስ 19:28-40) 
3. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ሉቃስ 19:28-40) 
4. የጌታን ጥማት የምናረካ ሰዎች እንሁን (ሉቃስ 19:28-40) 
5. ለሺህው አመት መንግስት ተስፋ አላችሁን; (ሉቃስ 20:27-38) 
6. በእግዚአብሄር ጽድቅ ቃል እመኑ (ሉቃስ 21:5-38) 
7. ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ ነው (ሉቃስ 22:7-38) 
8. ሊመጡ ያሉትን ፈተናዎች በእምነት ለማሸነፍ ወደ ኢየሱስ ጸልዩ (ሉቃስ 22:39-46) 
9. ለእኔ አታልቅሱ ነገር ግን ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ (ሉቃስ 23:26-38) 
10. እስከ መጨረሻው የሚጸና እርሱ ይድናል (ሉቃስ 23:26-49) 
11. የተነሳው ጌታ የትንሳኤን ተስፋ ሰጥቶናል (ሉቃስ 24:13-53) 
12. የእግዚአብሄርን ስራ አስቡ (ሉቃስ 24:36-53) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ተጨማሪ