Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

የሉቃስ ወንጌల్፤

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች ቅጽ 5

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - እኛ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የምናምን አገልጋዮች ነን

አማርኛ 48 ደራሲ Rev. Paul C. Jong ISBN 9788928230167 ገጾች፤ 319

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

The number printed on the paperback cover and on Amazon is አማርኛ 48. You can also search by this number.
የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
📖 አሁን በመስመር ላይ አንብቡ
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ

የተጻፉ መጽሐፍት በአሁኑ ጊዜ በAmazon ላይ ለግለሰብ ግዢ ይገኛሉ። (የKindle ኢ-መጽሐፍትም ለማውረድ ይገኛሉ)

የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ወደ መስቀሉ መልዕክት የገባ ሁሉ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ያምናል (ሉቃስ 13:22-29) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ብድራትን መመለስ ለማይችሉ ሰዎች ስበኩ (ሉቃስ 14:12-24) 
3. ራሳችንን በመካድ ብቻ የጌታ ደቀ መዛሙርት መሆን እንችላለን? (ሉቃስ 14:25-33) 
4. ጌታን መከተል የምትፈልጉ ከሆነ በመጀመሪያ አስሉና ከዚያም ተከተሉ (ሉቃስ 14:25-35) 
5. በራሳችሁ በመታመን ፋንታ በእግዚአብሄር ቃል እመኑ (ሉቃስ 14:31-35) 
6. የጠፉ ነፍሳት (ሉቃስ 15:1-10) 
7. ፍቅርንና ምህረትን ማሳየት የሚሻ ጌታ (ሉቃስ 15:1-32) 
8. እኛም እንደ አባካኙ ልጅ ነበርን (ሉቃስ 15:11-24) 
9. የራሳችንን ጽድቅ እንጣልና የእግዚአብሄርን ጽድቅ እንወቅ (ሉቃስ 15:11-32) 
10. ተስፋችን በዘላለማዊው መንግሥት ውስጥ ነው (ሉቃስ 16:1-13) 
11. በዓመጻ ገንዘብ ለራሳችሁ ወዳጆች አድርጉ (ሉቃስ 16:1-13) 
12. ፈጽሞ የማይለወጥ እውነተኛ ደህንነት (ሉቃስ 16:14-17) 
13. ከእንቅልፍ ለመነሣት ጊዜው አሁን ነው (ሉቃስ 16:19-25) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ተጨማሪ