Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

መናፍቃን፤

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን (Ⅰ)

አማርኛ 25 ደራሲ Rev. Paul C. Jong ISBN 9788928238057 ገጾች፤ 275

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

The number printed on the paperback cover and on Amazon is አማርኛ 25. You can also search by this number.
የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
📖 አሁን በመስመር ላይ አንብቡ
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ

የተጻፉ መጽሐፍት በአሁኑ ጊዜ በAmazon ላይ ለግለሰብ ግዢ ይገኛሉ። (የKindle ኢ-መጽሐፍትም ለማውረድ ይገኛሉ)

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ፊት መናፍቃን እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
2. በራሳቸው የአስተሳሰብ መዋቅር ውስጥ ሆነው በኢየሱስ የሚያምኑ ክርስቲያኖች እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 12፡25-33) 
3. የስጋን መሻቶች መከተል ወዲያውኑ መናፍቅ ያደርጋችኋል (1ኛ ነገሥት 12፡1-18) 
4. አሁን የምታምኑት በየትኛው ወንጌል ነው? (1ኛ ነገሥት 13፡33-34) 
5. እግዚአብሄርን በገንዘብ የተኩ የዘመኑ ክርስቲያኖች በእግዚአብሄር ፊት ጣዖት አምላኪዎች ናቸው (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
6. እግዚአብሄር መናፍቃኖችን የሚያድነው እንዴት ነው? (1ኛ ነገሥት 19፡1-21) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ወኪል እንደሆነ ማመን አለባችሁ (ማቴዎስ 11፡1-19) 
8. እግዚአብሄር የሚረግማቸው ሰባት ዓይነት ሰዎች (ማቴዎስ 23፡1-36) 
9. ክፉውን ውሃ በጨው መፈወስ (2ኛ ነገሥት 2፡19-22) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
ተጨማሪ