Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

ዘፍጥረት፤

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች ቅጽ 1

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ቅዱስ ስላሴ ለሰዎች ያለው ፈቃድ

አማርኛ 22 ደራሲ Rev. Paul C. Jong ISBN 9788928230464 ገጾች፤ 414

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

The number printed on the paperback cover and on Amazon is አማርኛ 22. You can also search by this number.
የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
📖 አሁን በመስመር ላይ አንብቡ
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ

የተጻፉ መጽሐፍት በአሁኑ ጊዜ በAmazon ላይ ለግለሰብ ግዢ ይገኛሉ። (የKindle ኢ-መጽሐፍትም ለማውረድ ይገኛሉ)

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. መጽሐፍ ቅዱስ የደህንነት ቃል አንጂ የሳይንስ መጽሐፍ አይደለም (ዘፍጥረት 1፡1-2) 
2. በወንጌል እውነት ብርሃን ሆናችኋልን? (ዘፍጥረት 1፡2-3) 
3. ከጨለማ ሥልጣን ወደ ልጁ መንግሥት (ዘፍጥረት 1፡2-5) 
4. አንደኛ ቀን፡ በመጀመሪያ እግዚአብሄር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ (ዘፍጥረት 1፡1-5) 
5. ከጠፈር በላይ ያለው ውሃና ከጠፈር በታች ያለው ውሃ (ዘፍጥረት 1፡6-8) 
6. እግዚአብሄር በሁለተኛው ቀን ውሆችን ለየ (ዘፍጥረት 1፡6-8) 
7. የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
8. በእግዚአብሄር ሥራ ውስጥ ለመሳተፍ (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
9. ከሐጢያታችን ሁሉ መዳን የምንችለው ሐጢያታችንን በሙሉ ስናውቅ ብቻ ነው (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
10. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሊያደርጉት የሚገባቸው ነገር (ዘፍጥረት 1፡14-19) 
11. እግዚአብሄር የክብር ዕቃዎች አድርጎናል (ዘፍጥረት 1፡16-19) 
12. ጻድቅ በእምነት ብቻ ይኖራል (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
13. ልቦቻችሁን በእግዚአብሄር ፊት አጽኑ (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
14. ከልባቸው በእግዚአብሄር ቃል የሚያምኑ የእምነት ሰዎች ሕይወት (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
15. እግዚአብሄር እኛን በአምሳሌ የፈጠረበት ምክንያት (ዘፍጥረት 1፡24-31) 
16. በእግዚአብሄር መልክ ተፈጥረናል (ዘፍጥረት 1፡24-31) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
ተጨማሪ