Search

LIVRES NUMÉRIQUES ET LIVRES AUDIO GRATUITS

Le Saint Esprit

በእኔ ውስጥ የሚኖረው መንፈስ ቅዱስ - መንፈስ ቅዱስን የሚያገኙበት እርግጠኛውና ትክክለኛው መንገድ

Amharique 3 Auteur Rev. Paul C. Jong ISBN 9788965327578 Pages 335

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

The number printed on the paperback cover and on Amazon is Amharique 3. You can also search by this number.
Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
📖 Lire en ligne maintenant
Possédez un livre broché

Les livres papier sont actuellement disponibles à l'achat individuel sur Amazon. (Les eBooks Kindle sont également disponibles au téléchargement)

የማውጫ ሰሌዳ

ክፍል አንድ — ስብከቶች
1. መንፈስ ቅዱስ የሚሰራው በእግዚአብሄር የተስፋ ቃል ውስጥ ነው (የሐዋርያት ሥራ 1፡4-8) 
2. ማንም ሰው በግል ጥረቱ መንፈስ ቅዱስን ሊገዛ ይችላልን? (የሐዋርያት ሥራ 8፡14-24) 
3. በኢየሱስ ባመናችሁ ጊዜ መንፈስ ቅዱስን ተቀብላችኋልን? (የሐዋርያት ሥራ 19፡1-3) 
4. እነዚያ ከኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ጋር ተመሳሳይ የሆነ እምነት ያላቸው ሰዎች (የሐዋርያት ሥራ 3፡19) 
5. ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ሕብረት እንዲኖራችሁ ትፈልጋላችሁን? (1ኛ ዮሐንስ 1፡1-10) 
6. መንፈስ ቅዱስ በውስጣችሁ እንደሚኖር እመኑ (ማቴዎስ 25፡1-12) 
7. መንፈስ ቅዱስ በልባችሁ ውስጥ እንዲያድር የሚፈቅድላችሁ ውብ ወንጌል (ኢሳይያስ 9፡6-7) 
8. የመንፈስ ቅዱስ የሕይወት ውሃ የሚፈስሰው በእነማን ውስጥ ነው? (ዮሐንስ 7፡37-38) 
9. ንጹህ ያደረገን የኢየሱስ ጥምቀት ወንጌል (ኤፌሶን 2፡14-22) 
10. በመንፈስ ተመላለሱ! (ገላትያ 5፡16-26፤6፡6-18) 
11. ሕይወታችሁን በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ አድርጎ ለመጠበቅ (ኤፌሶን 5፡6-18) 
12. በመንፈስ ቅዱስ የተሞላውን ሕይወታችሁን ለመኖር (ቲቶ 3፡1-8) 
13. የመንፈስ ቅዱስ ሥራዎችና ስጦታዎች (ዮሐንስ 16፡5-11) 
14. መንፈስ ቅዱስን ወደ ማግኘት የሚመራን ትክክለኛው ንስሐ ምንድነው? (የሐዋርያት ሥራ 2፡38) 
15. መንፈስ ቅዱስን መቀበልና በእርሱም መኖር የምትችሉት እውነቱን ስታውቁ ብቻ ነው (ዮሐንስ 8፡31-36) 
16. መንፈስ ቅዱስን ያገኙ ሰዎች ተልዕኮ (ኢሳይያስ 61፡1-11) 
17. በመንፈስ ቅዱስ እምነትና ተስፋ ሊኖረን ይገባል (ሮሜ 8፡16-25) 
18. መንፈስ ቅዱስን እንድትቀበሉ የሚመራችሁ እውነት (ኢያሱ 4፡23) 
19. የቤተ መቅደሱን መጋረጃ የቀደደው ውብ ወንጌል (ማቴዎስ 27፡45-54) 
20. እነዚያ መንፈስ ቅዱስን ያገኙት ሌሎች መንፈስ ቅዱስን ያገኙ ዘንድ ይመራሉ (ዮሐንስ 20፡21-23) 

ክፍል ሁለት — አባሪ
1. የደህንነት ምስክርነቶች 
2. ጥያቄዎችና መልሶቻቸው 
 
በክርስትና ውስጥ በሰፊው ለውይይት የቀረበ ርዕሰ ጉዳይ ቢኖር ከሐጢያቶች መዳንና መንፈስ ቅዱስን መቀበል ነው፡፡ ነገር ግን እነዚህን ሁለት ርዕሰ ጉዳዮች በትክክል የሚያውቁ ጥቂት ሰዎች ናቸው፡፡ የሆኖ ሆኖ ሰዎች በተጨባጭ በኢየሱስ እንደሚያምኑ ይናገራሉ፤ ሆኖም እውነተኛውን ቤዛነትና መንፈስ ቅዱስን አያውቁም፡፡ መንፈስ ቅዱስን እንድትቀበሉ የሚያደርጋችሁን እውነተኛ ወንጌል ታውቃላችሁን? እግዚአብሄር በመንፈስ ቅዱስ እንዲሞላችሁ ልትጠይቁት ከፈለጋችሁ በመጀመሪያ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ማወቅና በእርሱም ማመን አለባችሁ፡፡ ይህ መጽሐፍ በአለም ዙሪያ ያሉት ክርስቲያኖች በሙሉ በሐጢያቶቻቸው ስርየት አማካይነት መንፈስ ቅዱስን እንዲቀበሉ እንደሚመራቸው የተረጋገጠ ነው፡፡
Plus